ዐውደ ርእይ እና የስብከተ ወንጌል መርሐ ግብር

ሚያዚያ 30 ቀን 2007 ዓ.ም.

በኢ.ኦ.ተ.ቤ. ማኀበረ ቅዱሳን በአውሮፓ ማዕከል የጀርመን ቀጣና ማዕከል በሙኒክ ከተማ በደ/ብ/ቅ/ገብርኤል ቤተክርስቲያን ግንቦት 15 እና 16 ቀን 2007ዓ.ም (May 23 – 24/2015) የዐውደ ርእይ እና የስብከተ ወንጌል መርሐ ግብር አዘጋጅቷል። በዕለቱ የሚኖረውን ዝርዝር መርሐ ግብር ከማስታወቂያው ላይ ይመልከቱ።

alt

ቀ/ማዕከሉ በሙኒክ ከተማ እና አካባቢዋ ለሚገኙ ምዕመናን በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ጊዜያቸውን አመቻችተው ይህን መርሐ ግብር እንዲሳተፉ በእግዚአብሔር ስም ጥሪ አስተላልፏል።

ወስብለእግዚአብሔር!