• እንኳን በደኅና መጡ !

የአውሮፓ ማዕከል በአጭሩ ሲቃኝ

ማኅበረ ቅዱሳን እግዚአብሔር ያከበራቸዉ የነቢያት፣ የሐዋርያት፣ የጻድቃን፣ የሰማዕታት፣ በአጠቃላይ የቅዱሳን ገድል፣ ትሩፋትና አማላጅነት የሚዘከርበት ማኅበር ነው። በ1977 ዓ.ም. በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሲማሩ የነበሩ ጥቂት የቤተ ክርስቲያን ወጣቶች በጽዋ ማኅበር ስም በመሰባሰብ ትምህርተ ሃይማኖትን መማማር ጀመሩ። ይህ እንቅስቃሴ በየዓመቱ የክረምት ወራት በዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ካህናት ማሰልጠኛ ይሰጥ በነበረው ስልጠና ተጠናክሮ ቀጠለ። ከዚያም በ1983 […]


ይህን በመጫን ይለግሱ

የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!



የስብከተ ወንጌል ማስፋፊያ  


ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች 


የቴሌቪዥን እና ራዲዮ አገልግሎት 

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

©2019. Mahibere Kidusan Europe Center - All Rights Reserved. Website by MK-IT