• እንኳን በደኅና መጡ !

በኮፐንሀገን የደብረ ምሕረት ቅዱስ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን ዐቢይ የአዲስ ዓመት መንፈሳዊ ጉባኤ አካሄደ።

በዴንማርክ ግንኙነት ጣቢያ መስከረም 10 ቀን 2010 ዓ.ም. ባሳለፍነው ቅዳሜ መስከረም 6 እና እሑድ መስከረም 7 ቀን 2010 ዓ.ም. (September 16 and 17 /2017) በዴንማርክ ኮፐንሀገን የደብረ ምሕረት ቅዱስ አማኑኤል ደብር የአዲሱን ዓመት ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ ዐቢይ የርእሰ አውደ ዓመት ጉባኤ አድርጓል። የጉባኤውም መሠረታዊ ዓላማ በሥራ፣ በትምህርት እና በተለያዩ የኑሮ ሁኔታዎች ከአገር ርቀው ያሉ “ዝርዋን ምዕመናንን” […]

ሀገረ ስብከቱ ፬ኛ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ።

በጀርመን ንዑስ ማእከል መስከረም 3 ቀን 2010 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በምሥራቅ፣ ምዕራብና ደቡብ አውሮፓ ሀገረ ስብከት ፬ኛ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን  ዓርብ ነሐሴ 26 እና ቅዳሜ ነሐሴ 27 ቀን 2009 ዓ/ም የሀገረ ስብከቱ መቀመጫ በሆነችው በጀርመኗ ሮሰልስሀይም ከተማ አካሄደ። በዚህ ዓመታዊ ጉባኤ የሀገረ ስብከቱ ልዩ ልዩ ሓላፊዎች፣ የአድባራት አስተዳዳሪዎችና የሰበካ ጉባኤ ተወካዮች የተገኙ ሲሆን […]

የስዊዘርላንድ ግንኙነት ጣቢያ አዉደ ርዕይ አካሄደ።

 በስዊዘርላንድ ግንኙነት ጣቢያ መስከረም 1 ቀን 2010 ዓ.ም. ነሐሴ ፳ እና ፳፩ ፳፻፱ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤ/ማ/ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን አዉሮፓ ማእከል የስዊዘርላንድ ግንኙነት ጣቢያ ከስዊዘርላንድ የሎዛን ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ጋር በመተባበር በስዊዘርላንድ ሀገር ለሁለተኛ ጊዜ ልዩ የአብነት እና የገዳማት ቀን በሎዛን ከተማ አካሂዷል። የዕለቱ መሪ ቃል ”ኑ አብረን እንስራ፤ ለውጥም እናመጣለን” የሚል ነበር። መርሐ […]

በእንግሊዝ ሀገር የመጀመሪያው ሐዊረ-ሕይወት ተካሄደ

በዩናይትድ ኪንግደም ንዑስ ማእከል ነሐሴ 8 ቀን 2009 ዓ.ም. በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤ/ማ/ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን አዉሮፓ ማእከል የዩናይትድ ኪንግደም ንዑስ ማእከል ያዘጋጀዉ የመጀመሪያ ዙር የሐዊረ-ሕይወት መርሐ ግብር ሐምሌ 29 ቀን 2009 ዓ.ም. በዩናይትድ ኪንግደም የግብጽ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ማእከል (ስቲቪኔጅ) ተካሄደ። በተለያዩ የእንግሊዝ ከተሞች የሚኖሩ ከ200 በላይ የሚሆኑ ምእመናን መነሻቸዉን ለንደን እና በርሚንግሃም ከተሞች ባደረጉ አራት አዉቶቡሶች […]

በማኅበረ ቅዱሳን የአውሮፓ ማዕከል 17ኛውን ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ።

በአውሮፓ ማእከል ኅ/ኤ/ሚዲያ ክፍል ሐምሌ 8 ቀን 2009 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደረጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን የአውሮፓ ማእከል አስራ ሰባተኛውን ጠቅላላ ጉባኤ “ታገኙ ዘንድ ሩጡ “፩ቆሮ ፱÷፳፬  በሚል መሪ ቃል በጀርመን ክሮፍልባህ የግብፅ ቅዱስ እንጦስ ገዳም የአካባቢው አቢያተ ክርስቲያናት አስተዳዲሪዎች ፣ የሀገረ ስብከቱ ተወካይ፣ የማኅበሩ አባላት እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ከዓርብ ሰኔ ፴ እስከ እሁድ […]


ይህን በመጫን ይለግሱ

የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!



የስብከተ ወንጌል ማስፋፊያ  


ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች 


የቴሌቪዥን እና ራዲዮ አገልግሎት 

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

©2019. Mahibere Kidusan Europe Center - All Rights Reserved. Website by MK-IT