• እንኳን በደኅና መጡ !

ቅድስት

በዲያቆን መስፍን ኃይሌ የካቲት 18 ቀን 2009 ዓ.ም የቤተክርስትያናችንን መዝሙር ንባቡን ከዜማው አስማምቶ አጠናክሮ ያስተላለፈልን ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ በጾመ ድጓው በዓቢይ ጾም ለሚገኙትን እሑዶች ሁሉ የተለየ መዝሙር ስለሠራላቸው እያንዳንዱ እሑድ በመዝሙሩ ስም ይጠራል ። በዚህም መሰረት የዚህ ታላቅ ጾም ሁለተኛው እሑድ ቅድስት ተብሎ ተሰይሟል። ቅድስት የሚለው ቃል ግሱ“ቀደሰ” ሲሆን ለየ አከበረ መረጠ የሚል ትርጉም […]

የሰሜን ምዕራብ አውሮፓ ሀገረ ስብከት ሁለት የወረዳ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤቶችን አዋቀረ።

በአውሮፓ ማእከል ኅ/ኤ/ሚ ክፍል የካቲት 2 ቀን 2009 ዓ.ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ምዕራብ አውሮፓ ሀገረ ስብከት የወረዳ ቤተክህነት ጽሕፈት  ቤቶችን  አዋቀረ። ሀገረ ስብከቱ የመላው አውሮፓ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ሙሴ መቀመጫ በሆነችው በጀርመን ሀገረ በምትገኘው የሮሰልስሃይም ከተማ ጥር 19 እና  20 ቀን 2009 ዓ.ም ጉባኤውን  አካሂዷል። […]

ጥር​ ​፳፩​ ​የእመቤታችን​ ​በዓለ​ ​ዕረፍት (​አስተርእዮ​ ​ማርያም)

በቀሲስ ኃይለኢየሱስ ተመስገን ጥር 20 ቀን 2009 ዓ.ም ” አስተርእዮ ማርያም “ አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት(የታየበት) ፣ አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ […]

ሠለስቱ ደቂቅ በትውልድ መካከል

በአባ ዘሚካኤል ደሬሳ ታኅሣሥ 18 ቀን 2009 ዓ.ም ትውልድ ያልፋል ትውልድ ይመጣል። ያልፈው ትውልድ እንደ እምነቱ እና እንደስሥራው ወይ ገነት ወይ ሲዖል ይኖራል። አዲሱ ትውልድ እንዲሁ የዚህን ዓለም ኑሮ ጊዜው ባመቻቸለት ሁኔታ ለሚቀጥለው ዘላለማዊ ሕይወት ወይ ለመንግስተ ሰማያት ወይ ለገኃነመ እሳት እራሱን ያዘጋጃል። ነገር ግን በትውልድ መካከል ሁልጊዜም እግዚአብሔር እንደትውልዱ የእምነት ፍላጎትና ጽናት መጠን ራሱን ይገልጻል። […]

ጽጌ አስተርአየ በውስተ ምድርነ ጊዜ ገሚድ በጽሐ

በ ዲ/ን አረጋ ጌታነህ ጥቅምት 25 ቀን 2009 ዓ.ም “ጽጌ አስተርአየ በውስተ ምድርነ ጊዜ ገሚድ በጽሐ  ፤ አበባ በምድራችን ታየ  የመከርም ጊዜ ደረሰ”  መኃ ፪፥፪ በቤተ ክርስቲያናችን የዘመን አቆጣጠር መሠረት አሁን ያለንበት ወቅት ዘመነ መፀው ይባላል። አንዳንዶች በስሕተት ፀደይ ሲሉት ይሰማሉ። ዓመቱን ለዐራት የሚካፈሉት ወቅቶች በሐዲስ ኪዳን በዐራቱ ወንጌላውያን የሚመሰሉ ሲሆኑ ሁልጊዜም በ፳፮ ይጀምራሉ በ ፳፭ ደግሞ የሚፈጽሙ […]


ይህን በመጫን ይለግሱ

የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!



የስብከተ ወንጌል ማስፋፊያ  


ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች 


የቴሌቪዥን እና ራዲዮ አገልግሎት 

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

©2019. Mahibere Kidusan Europe Center - All Rights Reserved. Website by MK-IT