ግብረ-እስጢፋኖስ
/in ዜና /by Website Teamበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን የአውሮፓ ማዕከል ግብረ-እስጢፋኖስ የተሰኘ ልዩ የዲያቆናት መርሐ ግብር በመጋቢት 23 እና 24፣ 2012 ዓ.ም አዘጋጀ፡፡ በማዕከሉ ትምህርት ክፍል አስተባባሪነት የተካሄደው ይህ መርሐ ግብር በአውሮፓ የሚኖሩ ዲያቆናትን በአንድ ላይ በማሰባሰብ ዲያቆናት ከቤተ መቅደስ አገልግሎት ጀምሮ ምዕመናንን በስብከተ ወንጌል በማስተማር ወንጌልን ለማስፋፋት በሚደረገው ጥረት የላቀ […]
የኃዘን መግለጫ
/in ዜና /by Website Teamበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማ/መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን የአውሮፓ ማእከል: የታላቋ ብሪታኒያና የአየርላንድ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ዕረፍት የተሰማንን ኃዘን እንገልጻን፡፡የብጹዕነታቸው በረከት ይድረሰን እያልን፡ በተለየ ሁኔታም ለአህጉረ ስብከቱ ሠራተኞች እንዲሁም ምእመናን የቤተ ክርስቲያን አምላክ መጽናናትን እንዲያድለን እንመኛለን፡፡ በማኅበረ ቅዱሳን የአውሮፓ ማእከል
ገዳማትን እና የአብነት ት/ቤቶች ከኮሮና ወረርሽኝ ለመከላከል የሚደረገውን እንቅስቃሴ ይደግፉ
/in ማስታወቂያ /by Website Teamበዚህ ሊንክ መጠቀም ይችላሉ : ገዳማትን እና የአብነት ት/ቤቶች ከኮሮና ወረርሽኝ ለመከላከል የሚደረገውን እንቅስቃሴ ይደግፉ
በቱሉዝ ፈረንሳይ የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ፡፡
/in ዜና /by Website Teamበቀሲስ አለባቸው በላይ ከፈረንሳይ ግንኙነት ጣቢያ በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ን የኢጣልያና አካባቢው ሀ/ስብከት በደቡብ ፈረንሳይ ቱሉዝ ከተማ የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ በተገኙበት ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ፡፡ ወደ አጥቢያ ቤተክርስቲያንነት ከማደጉ በፊት ‘የቱሉዝና አካባቢው ቅዱስ ሚካኤል ማኅበር’ በሚል ስያሜ የቆየ ሲሆን፤ አመሠራረቱም በመስከረም ወር 2008 ዓ.ም አሁን ነዋሪነቱን በአሜሪካን ሀገር ያደረገ ዶ/ር ኢንጅነር ኃይሉ […]
በጀርመን ካስል ደብረ ቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተክርስትያን ዐውደ ርዕይ ተካሄደ
/in ዜና /by Website Teamበጀርመን ንዑስ ማእከል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን በአውሮፓ ማእከል የጀርመን ንዑስ ማእከል አዘጋጅነት “ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን አስተምህሮዋን እንጠንቅቅ፤ ድርሻችንን እንወቅ” በሚል መሪ ቃል የካቲት 22 ቀን 2012 ዓ.ም. በካስል ደብረ ቀራንዮ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዐውደ ርዕይ ተካሄደ። ዐውደ ርዕዩን የካስል ደብረ ቀራንዮ መድኃኔ ዓለም እና የሐምቡርግ ደብረ […]
የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!
ማስታወቂያ
Nothing Found
Sorry, no posts matched your criteria
የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!
ማስታወቂያ
Nothing Found
Sorry, no posts matched your criteria
የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!
ማስታወቂያ
Nothing Found
Sorry, no posts matched your criteria
የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!
ማስታወቂያ
Nothing Found
Sorry, no posts matched your criteria