ወለደነ ዳግመ እማይ ወእመንፈስ ቅዱስ፣ ዳግመኛም ከውሃነ ከመንፈስ ወለደን።
/in ክርስቲያናዊ ሕይወት /by Website Teamእንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ
የሕፃኑ የኢየሱስ ልደት
/in ሕፃናት /by Website Teamታኅሣሥ 26 ቀን 2005 ዓ.ም. ከወልደ ኢየሱስ /ቤካ ፋንታ/ “እነሆ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ትለዋለች” ማቴ.1፥23ልጆችዬ እንደምን ሰነበታችሁ? ዛሬ ስለ ታላቁ ሕፃን ልደት የምነግራችሁ ነገር አለና በማስተዋል ተከታተሉኝ እሺ፡፡ ጎበዞች! የዛሬ ሁለት ሺ ዓመት ገደማ ነው፡፡ በኢየሩሳሌም ሀገር ንጉሡ ሄሮድስ ሕዝቡን ሁሉ ቤተልሄም ወደምትባል ከተማ ጠራቸው፡፡ እመቤታችንም በዚያ ጊዜ የአሥራ አምስት/15/ ዓመት ልጅ […]
ወላጆች ልጆቻችንን በመንፈሳዊ መንገድ እንዴት እናስተምር?
/in ሕፃናት /by Website Teamዲያቆን ዮሴፍ ከተማ ወላጆች ለወለድናቸው ልጆች ትልቅ አምላካዊ አደራ አለብን፡፡እግዚአብሔርም ልጅን ያህል ትልቅና የደስታ ምንጭ የሆነ ስጦታ ሲሰጠን ደግሞ ከትልቅ ኃላፊነት ጋር ነው፡፡ ከኃላፊነታችን ትልቁ ለልጅ፡- ሃይማኖትን፤ ምግባርና ትሩፋትን በማስተማር ለእግዚአብሔር መንግሥት እንዲበቃ አድርጎ በፈሪሀ እግዚአብሔር ማሳደግ ነው፡፡ «ልጅን በሚሄድበት መንገድ ምራው፤ በሸመገለም ጊዜ ከእርሱ ፈቀቅ አይልም» እንዲል ምሳ. ፳፪፥፮፡፡ በዘመናችን መንፈሳዊ እሴቶች ተሸርሽረው በአብዛኞቹ […]
መስቀል (ለሕፃናት)
/in ሕፃናት /by Website Teamመስከረም 15 ፣ 2013 ብንያም ፍቅረ ማርያም ምንጭ ማኅበረ ቅዱሳን ዋናው ማዕከል። እንደምን ሰነበታችሁ ልጆች? እግዚአብሔር ይመስገን፡፡ እንኳን ከዘመነ ዮሐንስ ወደ ዘመነ ማቴዎስ በሰላም አሸጋገራችሁ፡፡ ትምህርት ቤት ተከፍቶ በአዲስ ደብተር፣ በአዲስ እስክርቢቶ፣ በአዲስ ልብስ … ስትማሩ ምን ተሰማችሁ? በጣም ያስደስታል አይደል? ይህ ሁሉ የሆነው እግዚአብሔር አዲስ ዘመን አዲስ ዓመት ስለሰጠን ነው፡፡ መስከረም 17 የሚከበረው የመስቀል በዓልም […]
የግቢ ጉባኤ አንደኛ አመት ተማሪዎች ምዝገባ
/in ማስታወቂያ /by MK Europe ICT Sectionበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰ/ት/ቤቶች ማ/መ/ ማኅበረ ቅዱሳን አውሮፓ ማእከል በዩኬ፣ በጀርመን እና በሌሎች የአዉሮፓ ሀገሮች በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች እና ኮሌጆች የሚማሩ የቤተ ክርስቲያን ልጆችን የኢንተርኔት መገናኛዎችን በመጠቀም መሰረታዊ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት በማስተማር ላይ የሚገኝ ሲሆን የመጪዉን የ2013 ዓ/ም ትምህርት ለመጀመር ዝግጅቱን አጠናቆ አዳዲስ የግቢ ጉባኤ ተማሪዎችን […]
የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!
ማስታወቂያ
Nothing Found
Sorry, no posts matched your criteria
የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!
ማስታወቂያ
Nothing Found
Sorry, no posts matched your criteria
የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!
ማስታወቂያ
Nothing Found
Sorry, no posts matched your criteria
የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!
ማስታወቂያ
Nothing Found
Sorry, no posts matched your criteria