ብፁዕ አቡነ ሙሴ የትንሣኤን በዓል አስከመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

ሚያዚያ 04 ቀን 2007 ዓ.ም.

የደቡብ፣ ደቡብ ምሥራቅ እና ደቡብ ምዕራብ አውሮፓ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሙሴ የትንሣኤን በዓል አስከመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። ብፁዕነታቸው ያስተላለፉትን መልእክት ከዚህ በታች ይመልከቱ።

ወስብሐት ለእግዚአብሔር።