• እንኳን በደኅና መጡ !

የመምጣትህና የዓለሙ ፍፃሜ ምልክቱ ምንድን ነው? (ማቴ 24፡4)

መጋቢት 12 ቀን 2006 ዓ.ም.  መ/ር ሰሎሞን መኩሪያ  በቅዱስ ወንጌል የመምጣትህና የዓለሙ ፍፃሜ ምልክቱ ምንድን ነው? (ማቴ 24፡4) ብለው የጠየቁት የእጁን ተአምራት ተመልክተው፣ የቃሉን ትምህርት ሰምተው፣ ሁሉን ትተው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከዋለበት የዋሉ፣ ካደረበት ያደሩ፣ ትምህርት ተአምራት ያልተከፈለባቸው፣ ቅዱሳን አባቶቻችን ሐዋርያት ናቸው፡፡ እነርሱም የተናገራቸውን ሰምተው ለብቻቸው ሲሆኑ በሚያድሩበት በደብረዘይት ተራራ ላይ ጌታ ሆይ ንገረን […]

ተዋሕዶ ለአንድሮይድ ተለቀቀ

የካቲት 17 ቀን 2006 በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ ማኅበረ ቅዱሳን፣ የሰሜን አሜሪካ ማእከል ሚድያና ቴክኖሎጂ ክፍል «ተዋሕዶ» የተሰኘ የእጅ ስልክ እና የኪስ ኮምፒዩተር/ታብሌት/ ላይ የሚሰራ ፕሮግራም ለአይፎን እና አይፓድ /iPhone & iPad/ መልቀቁ የሚታወስ ነው። እነሆ አሁን ደግሞ ለአንድሮይድ/Android/ የእጅ ስልክ እና የኪስ ኮምፒዩተር ተጠቃሚዎች የሚሆን ሶፍትዌር/App/ አዘጋጅቶ አቅርቧል።

ዓቢይ ጾም

የካቲት 15 ቀን 2006 ዓ.ም. በአባ ዘሚካኤል ደሬሳ  እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የጾመውን ጾም ለመጾም አደረሳችሁ!!! ጌታችን መድኋኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከተጠመቀ በኋላ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ ወደ ገዳመ ቆሮንቶስ ሄደ። አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ጾመ። ከዛም ፈታኝ ዲያብሎስ ቀርቦ በስስት፣ በትእቢትና በፍቅረ ነዋይ ፈተነው። ጌታችንም ፈተናዎቹን በጥበበ አምላክነቱ ድል በማድረግ ድልን ለአዳምና ለእኛ ለልጆቹ ሰጠን (ማቴ. 4፡ 1 – […]

የለንደን ደ/ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን እንደገና ተከፍታ አገልግሎት መስጠት ጀመረች

ታኅሣሥ 25 ቀን 2006 ዓ.ም.  ከUK ቀጠና ማዕከል  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናትን እና ምእመናንን ባሳዘነ ሁኔታ ከዘጠኝ ወራት በላይ ተዘግታ የቆየችው የለንደን ርእሰ አድባራት ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን እሁድ ታኅሣስ ፳ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. የሰሜን ምዕራብ አውሮፓ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ እንጦንስ በተገኙበት በይፋ እንደገና ተከፍታ አገልግሎት መስጠት ጀመረች።

እስክመጣ ድረስ ያላችሁን ጠብቁ (ራእ ፪፡፳፭)

በዲ/ን ሰሎሞን መኩሪያ  ጥቅምት 29 ቀን 2006 ዓ.ም.  ይህንን ኃይለ ቃል የተናገረው ቅዱስ እግዚአብሔር በሐዋርያዉና ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ አማካኝነት ነው። ቅዱስ ዮሐንስ ከዓሣ አጥማጅነት ከተጠራበት ጊዜ አንስቶ ጌታችንን እስከ እግረ መስቀል ድረስ ተከተሎታል፤ በዚያም የጌታችንን መከራ እየተመለከተ ቢያዝንና ቢያለቅስ ይጽናና ዘንድ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን እንሆ እናትህ በማለት የእናትነት ቃል ኪዳን ተቀብሏል። እርሷንም ወደ ቤቱ […]


ይህን በመጫን ይለግሱ

የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ይደግፉ!



የስብከተ ወንጌል ማስፋፊያ  


ገዳማትና አብነት ት/ቤቶች 


የቴሌቪዥን እና ራዲዮ አገልግሎት 

ማስታወቂያ

Nothing Found

Sorry, no posts matched your criteria

©2019. Mahibere Kidusan Europe Center - All Rights Reserved. Website by MK-IT