Entries by Website Team

«ትንቢት ይቀድሞ ለነገር ፤ ተግባርን (ድርጊት) ትንቢት ይቀድመዋል»

በዘመናት ውስጥ ለእግዚአብሔር ምስክር ሆነው ሕይወታቸውን ከሰጡ ሰዎች መካከል ሠለስቱ ደቂቅ በዚህ ዘመን በተለይ ለወጣት ክርስቲያን ልጆች አርአያ ሆነው ይጠቀሳሉ። እግዚአብሔርም እራሳቸውን መሥዋዕት አድርገው ስለእርሱ በመስጠት ” የምናመልከው አምላካችን ከሚነድደው ከእሳቱ እቶን ያድነን ዘንድ ይችላል ፤ ከእጅህም ያድነናል። ”(ዳን 3፥16) በማለት እንደተናገሩት ትንቢት ፣ በቅጽበት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልን ልኮ ተአምራቱን ገልጾላቸዋል። በእውነትም ይህ ታሪክ በተለይ […]

አቡነ መብዓ ጽዮን (በ፲፭ኛው መቶ ክፍለ ዘመን)

ጥቅምት ፳፭ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም መብዓ ጽዮን በ፲፭ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ልጅ በማጣታቸው በጾምና በጸሎት ፈጣሪያቸውን ከሚለምኑ ባልና ሚስት ተወለዱ። የንቡረ እድ ሳሙኤል ረባን የሆነው መብዓ ጽዮን አባቱ እስከ ዳዊት ያለውን ትምህርት አስተማረውና ዲቁናን ተቀበለ። ልጁ የትምህርት ዝንባሌ እንዳለው አባቱ ተረድቶ ቤተ ማርያም ከሚባለው ደብር ወስዶ ተክለ አማኅጸኖ ከሚባል የቅኔ መምህር ዘንድ አስገባው። በዚያም ቅኔና […]

አብርሃ ወአጽብሐ

ጥቅምት ፭ ቀን ፳፻፯ ዓ.ም ቅዱሳን ነገሥታት አብርሃ ወአጽብሐ አባታቸው ታዜር እናታቸው ሶፍያ/አህየዋ/ በቅድስና የሚኖሩ እግዚአብሔርን በቅድስና በንጽህና የሚያገለግሉ ነገር ግን ልጅ ያላገኙ መካኖች ነበሩ። ስለሆነም ጌታ ሆይ ደስ የሚያሰኝህ በትእዛዝህም የሚኖር ልጅ ስጠን እያሉ እግዚአብሔርን ይለምኑ ነበር፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ስለ እግዚአብሔር ቸርነት ሲነጋገሩ ንግሥት ሶፍያ የሐና እመ ሳሙኤልን ጸሎት በመጥቀስ እሷም እንደ ሐና […]

«የአክለክሙ መዋእል ዘሃለፈ ፥ ያለፈው ዘመን ይብቃችኋል» ቅዱስ ያሬድ እና ፩ኛ ጴጥሮስ ፬ ፥ ፫- ፬

በመጋቢ ሀዲስ ምስጢረ ስላሴ ማናየ ጳጉሜን  ፭ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም.  «የአክለክሙ መዋእል ዘሃለፈ ፥ ያለፈው ዘመን ይብቃችኋል» ቅዱስ ያሬድ እና ፩ኛ ጴጥሮስ ፬ ፥ ፫- ፬ በቅድሚያ ከዘመነ ማርቆስ ወደ ዘመነ ሉቃስ ያሸጋገረን፤ በመግቦቱ ያልተለየን፤ በችርነቱ የጠበቀን፤ በምህረት አይኖቹ የተመለከተን፤ በብርቱ ክንዶችሁ የደገፈን፤ የዘመናት ባለቤት የፈጥረታት ሁሉ ፈጣሪ ለዚህ ኣመት ስላደረሰን ክብርና ምስጋና ይድረሰው አሜን። በቸር […]

የአውሮፓ ማእከል 14ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ተካሄደ

በአውሮፓ ማዕከል የብዙኀን መገናኛ እና ቴክኖሎጂ አገልግሎት ክፍል ሐምሌ 18 ቀን 2006 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን አውሮፓ ማእከል 14ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ከሐምሌ 11 እስከ 14 ቀን 2006 ዓ.ም. በኢጣልያ ዋና ማእከል ሮሜ ከተማ አካሄደ። በጉባኤው በአውሮፓ ልዩ ልዩ ሀገራት የሚገኙ ከሰማንያ በላይ አባላት፤ ከዋናው ማእከልና ከሰሜን አሜሪካ ማእከል የተላኩ ልዑካን እንዲሁም […]

የአውሮፓ ማእከል 14ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ተካሄደ

በአውሮፓ ማዕከል የብዙኀን መገናኛ እና ቴክኖሎጂ አገልግሎት ክፍል ሐምሌ 18 ቀን 2006 ዓ.ም. በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን አውሮፓ ማእከል 14ኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ከሐምሌ 11 እስከ 14 ቀን 2006 ዓ.ም. በኢጣልያ ዋና ማእከል ሮሜ ከተማ አካሄደ። በጉባኤው በአውሮፓ ልዩ ልዩ ሀገራት የሚገኙ ከሰማንያ በላይ አባላት፤ ከዋናው ማእከልና ከሰሜን አሜሪካ ማእከል የተላኩ ልዑካን እንዲሁም […]

«የልጆች አስተዳደግ በዚህ ዘመን ተግዳሮቶቹ እና መፍትሔዎቹ» የሚል አዲስ መጽሐፍ በለንደን ተመረቀ

ሐምሌ 8 ቀን 2006 ዓ.ም.  በአዲስ አበባ መምህርት በሆኑት ወ/ሮ ፈሰሴ ገ/ሃና እና በአውሮፓ ማእከል የዩኬ ቀ/ማእከል አባልና በታዳሽ ኃይል (Renewable energy ) ተመራማሪ  በሆኑት ዶ/ር በላቸው ጨከነ የተዘጋጀ አዲስ መጽሐፍ  ግንቦት ፲ ፳፻፮ ዓ.ም. (18 May 2014) የሰሜን ምዕራብ አውሮፓ ሀ/ስብከት ስራ አስኪያጅ መ/አእላፍ ተወልደ ገብሩ እና ጥሪ የተደረጋላቸው እንግዶች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት በለንደን ተመረቀ::

በኦስሎ ከተማ የአውደ ርዕይና የአውደ ጥናት መርሐ ግብር ተካሄደ

በኖርዌይ ግንኙነት ጣቢያ ሰኔ 25 ቀን 2006 ዓ.ም.  በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን አውሮፓ ማእከል የኖርዌይ ግንኙነት ጣቢያ «ለሁለንተናዊ የቤተ ክርስቲያን እድገት የድርሻችንን እንወጣ» በሚል መሪ ቃል የአውደ ርዕይና የአውደ ጥናት መርሐ ግብር ከሰኔ 6-8 ቀን 2006 ዓ.ም በኦስሎ ከተማ በደማቅ ሁኔታ አካሄደ። በዚህ ብዙ ምእመናን በተሳተፉበት መርሐ ግብር በዋናነት ሦስት/3/ ትዕይንቶች፣ አውደ ጥናትና ስብከተ ወንጌል ተካተዋል። […]

አብርሃ ወአጽብሐ

ግንቦት 30 ቀን 2006 ዓ.ም ቅዱሳን ነገስታት አብርሃ ወአጽብሐ አባታቸው ታዜር እናታቸው ሶፍያ/አህየዋ/ በቅድስና የሚኖሩ እግዚአብሔርን በቅድስና በንጽህና የሚያገለግሉ ነገር ግን ልጅ ያላገኙ መካኖች ነበሩ። ስለሆነም ጌታ ሆይ ደስ የሚያሰኝህ በትዕዛዝህም የሚኖር ልጅ ስጠን እያሉ እግዚአብሔርን ይለምኑ ነበር፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ስለ እግዚአብሔር ቸርነት ሲነጋገሩ ንግስት ሶፍያ የሐና እመ ሳሙኤልን ጸሎት በመጥቀስ እሷም እንደ ሐና […]